Blog Archive

Sunday 1 March 2015

ህፃናት ሁል ግዜ ያድጋሉ:: በእያንዳንዱ ቀን ከ1/100ኛ Centimeter ያነሰ ሊያድጉ ይችላሉ, ነገር ግን ይህ በዓመት ወደ 4 Centimeter ይደርሳል:: አንዳንድ ቀን በክርስቶስ እያላደግን ያለ መስሎ ይሰማናል; በተለይ በኃጥያት ስንወድቅ, ነገር ግን ወደ እግዚአብሔር ድክመታችንን ይዘን ሄደን በእኛ ላይ እንዲሰራ ከጠየቅነው ማደጋችን እርግጥ ነው:: በመንፈሳዊ ህይወት ለማደግ መፀለይ እንዲሁም መንፈስ ቅዱስን ጥበብንና ጥንካሬን በውስጣችን እንዲያሳድግ መጠየቅ ይኖርብናል::

No comments:

Post a Comment